

**********
በሰላም ሙሉጌታ ( @selam_mulugeta)

1/18
2/18
የሃገሪቱ መንግስት በጥሞና አካሄዱን እንዲያጤን አስገድዶታል።
ከሰሞኑ የግብፅ የሴንተር ፎር ስትራቴጂክ ስተዲስ (Egyptian Center for Strategic Studies) ያወጣው Deconstructing Ethiopian Media Discourse on GERD የሚለው ፅሁፍ . . .
የሃገሪቱ መንግስት በጥሞና አካሄዱን እንዲያጤን አስገድዶታል።
ከሰሞኑ የግብፅ የሴንተር ፎር ስትራቴጂክ ስተዲስ (Egyptian Center for Strategic Studies) ያወጣው Deconstructing Ethiopian Media Discourse on GERD የሚለው ፅሁፍ . . .
3/18
. . በግድቡ ድርድር የሽንፈታቸው አንዱ እና ዋናው ምክኒያት በሚዲያው ግምባር ኢትዮጵያ የምታካሂደውን ዘመቻ መመከት አለመቻላቸው መሆኑን ማዕከሉ ገልጿል።
ይህም የግብፅን ሽንፈት እና የእኛን የድል መንገድ መስካሪ ያደርገዋል።
. . በግድቡ ድርድር የሽንፈታቸው አንዱ እና ዋናው ምክኒያት በሚዲያው ግምባር ኢትዮጵያ የምታካሂደውን ዘመቻ መመከት አለመቻላቸው መሆኑን ማዕከሉ ገልጿል።
ይህም የግብፅን ሽንፈት እና የእኛን የድል መንገድ መስካሪ ያደርገዋል።
4/18
ሃተታው ከግድቡ ጋር ያለውን የኢትዮጵያን የሚድያ አጠቃቀም እና የዘገባ ጭብጦች ላይ አትኩሯል። ግብፅ የኢትዮጵያን ትርክት ፋርሽ ለማድረግ በቀጣይ ምትሄድበትን መንገድ አመልክቷል ።
ሃተታው ከግድቡ ጋር ያለውን የኢትዮጵያን የሚድያ አጠቃቀም እና የዘገባ ጭብጦች ላይ አትኩሯል። ግብፅ የኢትዮጵያን ትርክት ፋርሽ ለማድረግ በቀጣይ ምትሄድበትን መንገድ አመልክቷል ።
5/18
ባለፋት አስር አመታት ይበልጥ ደግሞ ከሁለት አመት ወዲህ "ኢትዮጵያ ከምክኒያት እና እውነታ ይልቅ ስሜታዊነትን ማዕከል ያደረጉ የተቀናጀ የሚድያ ዘመቻን እያካሄደች ነው" ይላል። መደበኛ እና ማህበራዊ የሚዲያ አማራጮችን በመጠቀም . . .
ባለፋት አስር አመታት ይበልጥ ደግሞ ከሁለት አመት ወዲህ "ኢትዮጵያ ከምክኒያት እና እውነታ ይልቅ ስሜታዊነትን ማዕከል ያደረጉ የተቀናጀ የሚድያ ዘመቻን እያካሄደች ነው" ይላል። መደበኛ እና ማህበራዊ የሚዲያ አማራጮችን በመጠቀም . . .
6/18
. . ዜጎችንና አለም አቀፍ ማህረሰብን መንግስት ከጎኑ ለማሰለፍ ሰርታለች ይላል።
የእስካሁኑ የኢትዮጵያ የሚዲያ ዘመቻ ሶስት ጭብጦች ላይ ያተኮረ ነው ይላል ፅሁፋ፦
1. የኢትዮጵያ ህዝብ በግድቡ ላይ የሚካሄደውን ድርድር ኢፍትሀዊ (Injustice) . . .
. . ዜጎችንና አለም አቀፍ ማህረሰብን መንግስት ከጎኑ ለማሰለፍ ሰርታለች ይላል።
የእስካሁኑ የኢትዮጵያ የሚዲያ ዘመቻ ሶስት ጭብጦች ላይ ያተኮረ ነው ይላል ፅሁፋ፦
1. የኢትዮጵያ ህዝብ በግድቡ ላይ የሚካሄደውን ድርድር ኢፍትሀዊ (Injustice) . . .
7/18
. . መሆኑን እንዲቀበል ማድረግ።
2. በአባይ ውሃ አጠቃቀም ኢትዮጵያን ተበዳይ/ተጎጂ አድርጎ ለአለም ማቅረብ።
3. ጉዳዩን የ"አረባዊት" ግብፅ እና የ"አፍሪካዊት" ኢትዮጵያ ውጥረት (Confrontation) ማስመሰል ናቸው።
. . መሆኑን እንዲቀበል ማድረግ።
2. በአባይ ውሃ አጠቃቀም ኢትዮጵያን ተበዳይ/ተጎጂ አድርጎ ለአለም ማቅረብ።
3. ጉዳዩን የ"አረባዊት" ግብፅ እና የ"አፍሪካዊት" ኢትዮጵያ ውጥረት (Confrontation) ማስመሰል ናቸው።
8/18
**የማህበራዊ ዘመቻው ማዕበል**
"ኢትዮጵያ ለዘመቻዋ ብዙ አይነት የሚድያ አይነቶችን በስልት እየተጠቀመች ነው።
ይበልጥ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በታቀደ እና በተቀናጀ መንገድ በኢትዮጵያውያንና በመካከለኛው ምስራቅ ያሉ ወዳጆቻቸው በማደራጀት. .

"ኢትዮጵያ ለዘመቻዋ ብዙ አይነት የሚድያ አይነቶችን በስልት እየተጠቀመች ነው።
ይበልጥ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በታቀደ እና በተቀናጀ መንገድ በኢትዮጵያውያንና በመካከለኛው ምስራቅ ያሉ ወዳጆቻቸው በማደራጀት. .
9/18
. . የማህበራዊ ዘመቻን እያካሄዱ ነው። "ሃሰተኛ" ትርክቶችን እና የጥላቻ መልዕክቶችን እያሰራጩብን ይገኛሉ" ይላል ፅሁፋ። ዘመቻውን የግብፅን መንግስት ለመጫን፣ የአለም ማህበረሰብን ድጋፍ ለማግኘት እንዲሁም በውስጥ የህዝባቸውን ድጋፍ . . .
. . የማህበራዊ ዘመቻን እያካሄዱ ነው። "ሃሰተኛ" ትርክቶችን እና የጥላቻ መልዕክቶችን እያሰራጩብን ይገኛሉ" ይላል ፅሁፋ። ዘመቻውን የግብፅን መንግስት ለመጫን፣ የአለም ማህበረሰብን ድጋፍ ለማግኘት እንዲሁም በውስጥ የህዝባቸውን ድጋፍ . . .
10/18
. . ለማግኘት የሚደረግ መንግስታዊ ስራ ነው ይለዋል።
የግብፅ ጋዜጠኞች እና ሙሁራኖች በውስጥ ከሚሰሩት ስራ ባሻገር የኢትዮጵያን ዋና የሚዲያ ትርክት እና ጭብጦች ፋርሽ ማድረግ ቀጣዩ ዋናው ስራቸው እንደሚሆን ተገልጿል።
. . ለማግኘት የሚደረግ መንግስታዊ ስራ ነው ይለዋል።
የግብፅ ጋዜጠኞች እና ሙሁራኖች በውስጥ ከሚሰሩት ስራ ባሻገር የኢትዮጵያን ዋና የሚዲያ ትርክት እና ጭብጦች ፋርሽ ማድረግ ቀጣዩ ዋናው ስራቸው እንደሚሆን ተገልጿል።
11/18
የግብፅ መንግስት በኢትዮጵያ ላይ በቀጣይ በሁሉም የሚድያ አይነቶች ለሚያካሂደው ዘመቻ ቁልፍ ያላቸው **ሶስት አብይ ጭብጦች እንደሚከተሉት ናቸው፦
1. ኢትዮጵያ የምታሰራጨውን የመልዕክቶች ይዘት መለየት እንዲሁም የሃሰት እና . . .
የግብፅ መንግስት በኢትዮጵያ ላይ በቀጣይ በሁሉም የሚድያ አይነቶች ለሚያካሂደው ዘመቻ ቁልፍ ያላቸው **ሶስት አብይ ጭብጦች እንደሚከተሉት ናቸው፦
1. ኢትዮጵያ የምታሰራጨውን የመልዕክቶች ይዘት መለየት እንዲሁም የሃሰት እና . . .
12/18
. . ተቃርኖአዊ መረጃዎችን ተከታትሎ ማጋለጥ።
2. በግድቡ ጉዳይ ይፋዊ የኢትዮጵያ መንግስት ትርክትን መረዳት። በጉዳዩ ላይ ፅንፈኛ እና ለዘብተኛ አቋም ያላቸውን መለየት። ከዚህ አንፃር ዋና ዋና የማህበራዊ ሚዲያ ባለገፆችን . . .
. . ተቃርኖአዊ መረጃዎችን ተከታትሎ ማጋለጥ።
2. በግድቡ ጉዳይ ይፋዊ የኢትዮጵያ መንግስት ትርክትን መረዳት። በጉዳዩ ላይ ፅንፈኛ እና ለዘብተኛ አቋም ያላቸውን መለየት። ከዚህ አንፃር ዋና ዋና የማህበራዊ ሚዲያ ባለገፆችን . . .
13/18
. . መከታተል ትኩረት ይሰጠው ይላል ፤ ፀሀፊዎቹ የመንግስት አቋም አስተጋቢዎች በመሆናቸው።
3. ከዘገባዎቹ ጥሬ መረጃ ባሻገር ድምፀታቸውን (tone) እና ከሃገራዊ (ኢትዮጵያ) አዉድ (context) ጋር አስተሳስሮ መተንተን ላይ እንዲተኮር ያሳስባል ።
. . መከታተል ትኩረት ይሰጠው ይላል ፤ ፀሀፊዎቹ የመንግስት አቋም አስተጋቢዎች በመሆናቸው።
3. ከዘገባዎቹ ጥሬ መረጃ ባሻገር ድምፀታቸውን (tone) እና ከሃገራዊ (ኢትዮጵያ) አዉድ (context) ጋር አስተሳስሮ መተንተን ላይ እንዲተኮር ያሳስባል ።
14/18
ምክኒያቱም የግድቡ ጉዳይ የኢትዮጵያ የውስጥ ፓለቲካ ነፀብራቅ ስለሆነ ይላል ፅሁፋ።
3. ከዘገባዎቹ ጥሬ መረጃ ባሻገር ድምፀታቸውን (tone) እና ከሃገራዊ (ኢትዮጵያ) አዉድ (context) ጋር አስተሳስሮ መተንተን ላይ እንዲተኮር ያሳስባል።
ምክኒያቱም የግድቡ ጉዳይ የኢትዮጵያ የውስጥ ፓለቲካ ነፀብራቅ ስለሆነ ይላል ፅሁፋ።
3. ከዘገባዎቹ ጥሬ መረጃ ባሻገር ድምፀታቸውን (tone) እና ከሃገራዊ (ኢትዮጵያ) አዉድ (context) ጋር አስተሳስሮ መተንተን ላይ እንዲተኮር ያሳስባል።
15/18
ስለዚህም የግብፅ ሴንተር ፎር ስትራቴጂክ ስተዲስ በቀጣይ ሳምንታት የኢትዮጵያን የሚድያ ትርክት እና ጭብጦች እግር በእግር በመከተል ለማክሰም የሚያስችሉ ጥናቶችን ማውጣት እንደሚጀምር ፅሁፋ ይገልፃል። ይህ እንግዲህ በሚድያው ግምባር . . .
ስለዚህም የግብፅ ሴንተር ፎር ስትራቴጂክ ስተዲስ በቀጣይ ሳምንታት የኢትዮጵያን የሚድያ ትርክት እና ጭብጦች እግር በእግር በመከተል ለማክሰም የሚያስችሉ ጥናቶችን ማውጣት እንደሚጀምር ፅሁፋ ይገልፃል። ይህ እንግዲህ በሚድያው ግምባር . . .
16/18
. . የደረሰባቸውን ሽንፈት መቀልበሻ ስልት መሆኑ ነው።
ሲጠቃላል እንደ እኔ ፦
• ፅሁፋ በግድቡ ጉዳይ በሁሉም መስክ ያስመዘገብነውን ድል የመሰከረ ነው።
• የሚዲያ ስራችን የዲኘሎማሲው ድል የጀርባ አጥንት እንደሆነ።
. . የደረሰባቸውን ሽንፈት መቀልበሻ ስልት መሆኑ ነው።

• ፅሁፋ በግድቡ ጉዳይ በሁሉም መስክ ያስመዘገብነውን ድል የመሰከረ ነው።
• የሚዲያ ስራችን የዲኘሎማሲው ድል የጀርባ አጥንት እንደሆነ።
17/18
• ዜጎች በማህበራዊ ሚዲያ እያካሄድን ያለነው ዘመቻ ደግሞ የሚድያው ዘርፍ አውታር መሆኑን።
• በቀጣይ በሁሉም መልኩ ከእስካሁኑ የበለጠ የተቀናጀ እና ቀጣይነት ያላዉ ስራን መስራት እንዳለብን።
• ዜጎች በማህበራዊ ሚዲያ እያካሄድን ያለነው ዘመቻ ደግሞ የሚድያው ዘርፍ አውታር መሆኑን።
• በቀጣይ በሁሉም መልኩ ከእስካሁኑ የበለጠ የተቀናጀ እና ቀጣይነት ያላዉ ስራን መስራት እንዳለብን።
18/18
• የማህበራዊ እና የመደበኛ ሚዲያዎቻችን ስራ ይበልጥ በስርአት እና በስልት መመራት እንደሚገባው።
• ሙሁራኖቻችን ህዝብን በተገኘው መንገድ ሁሉ የማንቃት ስራን አብዝተው ይስሩ።
አመሰግናለሁ።
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=3088300547871793&id=100000756346594&sfnsn=mo
• የማህበራዊ እና የመደበኛ ሚዲያዎቻችን ስራ ይበልጥ በስርአት እና በስልት መመራት እንደሚገባው።
• ሙሁራኖቻችን ህዝብን በተገኘው መንገድ ሁሉ የማንቃት ስራን አብዝተው ይስሩ።
አመሰግናለሁ።
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=3088300547871793&id=100000756346594&sfnsn=mo
Cc:
@YaredHM
@Mekdi_Messay @MogesTeshome10 @Mohammed222022
@MTekuya
@AlMariam1
@isuchisu
@mesfine
@NebiyuTedla
@tilahun_adamu @AddisuLashitew @AshenafiTeklu3 @BirukMekonnen2
@Tiruneh17
@Kaleb_Tamiru
@israel_fekadu
@Zemedeneh
@zemelak_a
@Sahelu_bs
@YaredHM
@Mekdi_Messay @MogesTeshome10 @Mohammed222022
@MTekuya
@AlMariam1
@isuchisu
@mesfine
@NebiyuTedla
@tilahun_adamu @AddisuLashitew @AshenafiTeklu3 @BirukMekonnen2
@Tiruneh17
@Kaleb_Tamiru
@israel_fekadu
@Zemedeneh
@zemelak_a
@Sahelu_bs
Cc:
@Yaredgm
@drdanyy
@SamuelTeferaAl1 @defend_ethiopia
@ZMessele
@iyoba4u
@GetachewS
@Sefwater
@Zfalcon
@kokiabesolome
@Natberh
@ObangMetho @BerhanuMegerssa @DallieDeyamo
@MikaelArage
@eyobale
@solomonfikru3
@ETHDefenders
@kuchiye
@amggebre
@Yaredgm
@drdanyy
@SamuelTeferaAl1 @defend_ethiopia
@ZMessele
@iyoba4u
@GetachewS
@Sefwater
@Zfalcon
@kokiabesolome
@Natberh
@ObangMetho @BerhanuMegerssa @DallieDeyamo
@MikaelArage
@eyobale
@solomonfikru3
@ETHDefenders
@kuchiye
@amggebre
Cc:
@bengsishuh1
@ZerihunZAY
@MulugettaYacob
@tsionbelay
@grand_gerd
@bdutwit
@M092011GBEM
@alemange2010
@MesseleDejen
@140word
@HaddisMT
@Lemmaworku
@Ambachew41
@GTWTW_Now
@teklil
@KirubelAmsalu95
@ALEMUGASHIE
@WeAspire
@EutopianDreams
@bengsishuh1
@ZerihunZAY
@MulugettaYacob
@tsionbelay
@grand_gerd
@bdutwit
@M092011GBEM
@alemange2010
@MesseleDejen
@140word
@HaddisMT
@Lemmaworku
@Ambachew41
@GTWTW_Now
@teklil
@KirubelAmsalu95
@ALEMUGASHIE
@WeAspire
@EutopianDreams